• Home
  • About Us
    • Our Mission and Vision
    • Objectives
    • History
    • Board of Directors
    • Message From CEO
    • Our Leadership Team
  • Investment
    • Sectors We Invest In
    • How We Design Our Investments
    • How We Categorizes Our Investments
    • What Vehicles Does EIH Use?
    • Investment Considerations
    • Investment Process
    • EIH’s Value Proposition
    • Success Stories
  • Portfolio
    • Transport and Logistics
    • Energy and Connectivity
    • Financial Services
    • Mining, Engineering and Chemicals
    • Hospitality
    • Agriculture and Agro-Processing
    • Manufacturing
    • Trading
    • Construction and Real estate
  • Resources
    • Audit Report
    • Annual Report
    • Publications
    • Laws and Regulations
  • More
    • News and Media
    • Gallery
    • Career
    • Contact Us
qt=q_95

ኢትዮጵያ ከ100 ዓመት በኋላ የተመለሰችበት ስቶክ ገበያ

  • August 12, 2025
  • Dagmawi Zeleke

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከ100 ዓመት በኋላ ወደ ዓለም ዓቀፉ የስቶክ ገበያ ተመልሳለች አለ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ።

ተቋሙ በኢትዮጵያ ውስጥ ወርቅ በማምረት ከተሰማራው “አኮቦ ማዕድናት ኩባንያ” የ7 ነጥብ 4 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ በመግዛት የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ግብይት መፈጸሙን ገልጿል።

የመንግስት ልማት ድርጅቶችን የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የፈጸመው ግብይት ተቋሙ ከሀገር ውስጥ ገበያዎች ተሻግሮ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪነቱን ለማሳደግ መነሻ መሆኑን ጠቁሟል።

የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) በዓለም ዓቀፍ ኢንቨስትመንት ላይ መሰማራት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ ባለፈ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ በር የሚከፍት መሆኑን ተናግረዋል።

የአኮቦ ማዕድናት ኩባንያ ወርሃዊ የወርቅ ምርቱ ከ5 እስከ 10 ኪሎ ግራም መሆኑን አንስተው÷ ድርጅቱ የባለቤትነት ድርሻ መግዛቱን ተከትሎ የማምረት አቅሙ ከ50 እስከ 80 ኪሎ ግራም ከፍ እንደሚል ይጠበቃል ብለዋል።

ይህም ኢትዮጵያ ከ100 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዓለም አቀፉ ስቶክ ገበያ መመለሷን ያወጀችበት ታሪካዊ አጋጣሚ እንደሆነም አብራርተዋል።

Fana Media

Share:

More Posts

Effective Asset Management Boosts Revenue of Ethiopia’s Public Enterprises: EIH Deputy CEO

Revenue generated by public enterprises under Ethiopian Investment Holdings (EIH) has shown a significant increase due to improved asset management and efficient utilization, Deputy CEO

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ተሻግረው በአፍሪካ ገበያ ተወዳዳሪ እና ተመራጭ እንዲሆኑ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፤ ጥር 7/2018(ኢዜአ)፦ የመንግስት የልማት ድርጅቶች በኢኮኖሚ ውስጥ ያላቸውን አበርክቶ ይበልጥ በማጠናከር ከኢትዮጵያ ተሻግረው በአፍሪካ ገበያ ተወዳዳሪ እና ተመራጭ እንዲሆኑ ለማድረግ እየተሰራ ‎መሆኑን የኢትዮጵያ

የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ከኪሳራ ወደ ትርፍ የቀየረው ጥበብ – ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)

EIH CEO Dr Brook Taye explains the journey of EIH since its establishment and its achievements at the Finance Forward Ethiopia Conference. View the full

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በሚያስተዳድራቸው የልማት ድርጅቶች ውስጥ የሚነሱ የሙስናና የብልሹ አሰራር ጉዳዮችን ጥቆማ መቀበያ ድረ ገጽና መተግበርያ አዘጋጀ

ጋዜጣዊ መግለጫ ታህሳስ 23 ቀን 2018 ዓ.ም. አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በሚያስተዳድራቸው የልማት ድርጅቶች ውስጥ የሚነሱ የሙስናና የብልሹ አሰራር ጉዳዮችን ጥቆማ መቀበያ ድረ ገጽና

PrevPreviousAkobo Minerals secures Ethiopian Sovereign Fund’s first international investment
NextEthiopian Investment Holdings Acquire Stake in Gold Producer Akobo MineralsNext

Ethiopian Investment Holdings

Quick Links

  • Home
  • About Us
  • Investment
  • Portfolio
  • Contact Us

Contact

+251(0)111 70 45 40

info@eih.et

General Winget St, Hilcoe Building 5th floor, Addis Ababa ,Ethiopia

Copyright © 2025 All Right Reserved