• Home
  • About Us
    • Our Mission and Vision
    • Objectives
    • History
    • Board of Directors
    • Message From CEO
    • Our Leadership Team
  • Investment
    • Sectors We Invest In
    • How We Design Our Investments
    • How We Categorizes Our Investments
    • What Vehicles Does EIH Use?
    • Investment Considerations
    • Investment Process
    • EIH’s Value Proposition
    • Success Stories
  • Portfolio
    • Transport and Logistics
    • Energy and Connectivity
    • Financial Services
    • Mining, Engineering and Chemicals
    • Hospitality
    • Agriculture and Agro-Processing
    • Manufacturing
    • Trading
    • Construction and Real estate
  • Resources
    • Audit Report
    • Annual Report
    • Publications
    • Laws and Regulations
  • More
    • News and Media
    • Gallery
    • Career
    • Contact Us
qt=q_95

ኢትዮጵያ ከ100 ዓመት በኋላ የተመለሰችበት ስቶክ ገበያ

  • August 12, 2025
  • Dagmawi Zeleke

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከ100 ዓመት በኋላ ወደ ዓለም ዓቀፉ የስቶክ ገበያ ተመልሳለች አለ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ።

ተቋሙ በኢትዮጵያ ውስጥ ወርቅ በማምረት ከተሰማራው “አኮቦ ማዕድናት ኩባንያ” የ7 ነጥብ 4 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ በመግዛት የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ግብይት መፈጸሙን ገልጿል።

የመንግስት ልማት ድርጅቶችን የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የፈጸመው ግብይት ተቋሙ ከሀገር ውስጥ ገበያዎች ተሻግሮ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪነቱን ለማሳደግ መነሻ መሆኑን ጠቁሟል።

የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) በዓለም ዓቀፍ ኢንቨስትመንት ላይ መሰማራት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ ባለፈ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ በር የሚከፍት መሆኑን ተናግረዋል።

የአኮቦ ማዕድናት ኩባንያ ወርሃዊ የወርቅ ምርቱ ከ5 እስከ 10 ኪሎ ግራም መሆኑን አንስተው÷ ድርጅቱ የባለቤትነት ድርሻ መግዛቱን ተከትሎ የማምረት አቅሙ ከ50 እስከ 80 ኪሎ ግራም ከፍ እንደሚል ይጠበቃል ብለዋል።

ይህም ኢትዮጵያ ከ100 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዓለም አቀፉ ስቶክ ገበያ መመለሷን ያወጀችበት ታሪካዊ አጋጣሚ እንደሆነም አብራርተዋል።

Fana Media

Post Views: 140

Share:

More Posts

ጋዜጣዊ መግለጫ:

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመትን ሆልዲንግስ (ኢኢሆ) የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ውጤትና ቀጣይ አቅጣጫዎች ሀገራችን ኢትዮጵያ በርካታ የኢኮኖሚ ልማት ሊያስገኙ የሚችሉ ተጨባጭ አቅሞች አሏት። ከእነዚህም ውስጥ ከ130 ዓመታት

Dangote, Ethiopia ink $2.5bn deal for world’s largest fertiliser plant

Africa’s richest man, Aliko Dangote, has sealed a $2.5bn partnership with the Ethiopian Government to build one of the world’s largest single-site fertiliser plants in

Dangote to build $2.5 billion fertiliser facility in Ethiopia

Ethiopia has entered into a partnership with Nigeria’s Dangote Group to establish a $2.5 billion fertiliser plant, Prime Minister Abiy Ahmed announced Thursday on X.

Dangote, Ethiopia ink $2.5bn deal for world’s largest fertiliser plant

Dangote, Ethiopia ink $2.5bn deal for world’s largest fertiliser plant Africa’s richest man, Aliko Dangote, has sealed a $2.5bn partnership with the Ethiopian Government to

PrevPreviousAkobo Minerals secures Ethiopian Sovereign Fund’s first international investment
NextEthiopian Investment Holdings Acquire Stake in Gold Producer Akobo MineralsNext

Ethiopian Investment Holdings

Quick Links

  • Home
  • About Us
  • Investment
  • Portfolio
  • Contact Us

Contact

+251(0)111 70 45 40

info@eih.et

General Winget St, Hilcoe Building 5th floor, Addis Ababa ,Ethiopia

Copyright © 2025 All Right Reserved