አሊኮ ዳንጎቴ በኢትዮጵያ ፕሮጀክቶቻቸው ላይ የሚያደርጉትን ማስፋፊያና አዳዲስ ኢንቨስትመንቶች አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – የካቲት 08፣ 2017– ዳንጎቴ ግሩፕ የተሰኘው የአፍሪካ ግንባር ቀደም ኢንዱስትሪያል ኩባንያ እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በጋራ በመሆን በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ዳንጎቴ በኢትዮጵያ ያሉት ፕሮጀክቶቹ ላይ እያከናወነ ያለውን ከፍተኛ የማስፋፊያ ስራ አሳውቀዋል። ይህም የሀገሪቱ መስህብ በአፍሪካ ቀዳሚ…